Sign Up for Produce Plus (Amharic)

የምርት ፕላስ ምዝገባ ክፍት ነው!

SIGN UP FOR PRODUCE PLUS (ENGLISH)

ጠቃሚ  ቀኖች

  • ግንቦት 8፤ ምዝገባ ለህዝብ ክፍት የሚሆንበት ቀን።
  • ግንቦት 31፤ የመጀመሪያው ዙር የህዝብ ምዝገባ ይጠናቀቃል።
  • ሰኔ 1፤ የምርት ፕላስ ፕሮግራም በዋሽንግተን ዲሲ በሚገኙ የገበሬዎች ገበያዎች ይጀምራል ከዛ እስከ ህዳር 30 ድረስ ይቆያል።

ምዝገባው የሚካሄድበት መንገድ

  • በቀጥታ በፍረሽ ፋርም ድረ ገጽ ላይ
  • ተወካይን ለማነጋገር ከጠዋቱ 3 ሰአት እስከ ቀኑ 9 ሰአት(9am-3pm)ክሰኞ እስከ ዓርብ ወደ ምርት ፕላስ ስልክ መስመር 202-888-4834 ይደውሉ
  • የምርት ፕላስ ባሉበት ቦታወች(ዝርዝሩን እናሳውቃለን)

ቅጹን ጨርሻለሁ። ቀጥሎ ምን ይሆናል?

  • ማመልከቻዎን ካጠናቀቁ በኋላ ፍረሽ ፋርም  ለሰኔ(ጁን) በፕሮግራሙ ውስጥ ከሆኑ ወይም በተጠባባቂዎች ዝርዝር ውስጥ ከተመዘገቡ ያሳውቀዎታል።
  • እንደ አለመታደል ሆኖ፣ያሉት  የተወሰኑ ቦታዎች ናቸ ፣ ነገር ግን ከመጀመሪያው የምዝገባ ማዕበል በኋላ ከነሐሴ ወር ጀምሮ ተጨማሪ ተሳታፊዎችን ለመጨመር አቅደናል ።
  • በሰኔ 3(በዚህ አገር ቀን አቆጣጠር-ግንቦት 26)  የመጀመሪያውን የፕሮግራም ማፅደቂያ ሞገድ ማስተላለፍ እንደምንችል እንጠብቃለን። ለፕሮግራሙ ከተፈቀደ፣ የእርስዎን ፕሮዲዩስ ፕላስ  ፍረሽ ፋርም  ማረጋገጫ በተናገሩት የግንኙነት ምርጫዎ፡- በስልክ፣ በኢሜል ወይም በጽሁፍ ይደርሰዎታል።

ጥያቄዎች አሎት? እባክዎን produceplus@freshfarm.org  በኢሜል ይላኩ ወይም (202) 888-4834 ከጠዋቱ 3 ሰአት እስከ ቀኑ 9 ሰአት  (9 am – 3pm)፣ ከሰኞ  እስከ አርብ ተወካይን ያነጋግሩ።